ሕይወት እና ጥበብኪን/ጥበብ የጎሣዬ አዲስ አልበምገበያ ላይ ዋለ By አዲስ ማለዳ - 09/01/2019 0 567 FacebookTwitterWhatsAppTelegram አስራ አምስት የሙዚቃ ስራዎች የተካተቱበትና ታዋቂ ባለሙያዎች የተሳተፉበት አዲሱ ”ሲያምሽ ያመኛል” የተሰኘው የጎሣዬ አልበም በገበያ ላይ ዋለ። የተወዳጁ አርቲስት ስራ የቀደመ አልበሙ ከተሰራጨ 12 ዓመት በኋላ ወደ አድናቂዎቹ መድረስ ጀምሯል፡፡ ቅጽ 1 ቁጥር 8 ታኅሣሥ 27 ቀን 2011 ተጨማሪ ጽሑፎች:ያምሉ ሞላ ከቤቲ ጂ ‹ወገግታ› አልበም ስኬት በስተጀርባእቴጌ የሴቶች ባንድ ጉዞዝክረ አርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ