አቦል ዜና

ሐተታ ዘ ማለዳ

የኢትዮጵያ የጎን ውጋቶች

ኢትዮጵያ ባለፉት አራት በላይ በሆኑ ዓመታት ከባድ ጫናዎችን ተሸክማ ቆይታለች። ይልቁንም የሰሜኑ ጦርነት በውስጥም በውጭም ገፊና ሳቢ ምክንያቶችን ፈጥሮ ሲያናውጣት ቆይቷል። ይኸው ጦርነት ኹለት...

ከኹለት ዓመት ጦርነት ወደ ሠላም!

ኸለት ዓመቱን ሊደፍን አንድ ቀን ሲቀረው ነበር፤ በሕወሓት ቡድን እና የፌዴራል መንግሥት መካከል ሲጠበቅ የነበረው ድርድርና የሰላም ስምምነት እውን የሆነው። ይህም ብዙዎችን ደስ ያሰኘና...

አንደበት

ትንታኔ

ወጥቶ መግባት ብርቅ የሆነባት አገር!

ሰው በአገሩ፣ በሰፈሩ፣ በቀየው ወጥቶ የመግባት መብቱን ሲነፈግ፣ አልፎ ተርፎም ያለ አግባብ ሕወይወቱንና ንብረቱን በጉልበተኞች መቀማት በኢትዮጵያ የዕለት ከዕለት ተግባር ሆኗል፡፡ የሰው ልጅ አካላዊ ደህንነቱ...
- Advertisement -

- Advertisement -

ወቅታዊ

- Advertisement -

የእለት ዜና

ተባብሶ በቀጠለው የሱዳን ግጭት ከአራት ሚሊዮን በላይ ሰዎች መፈናቀላቸው ተገለጸ

ሐሙስ ነሐሴ 4 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) በሱዳን ብሔራዊ ጦር እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች መካከል እየተደረገ ባለው የሱዳን ግጭት፤ ከአራት ሚሊዮን በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን...
- Advertisement -

ርዕሰ አንቀፅ

አዲስ ማለዳ ወደ ዲጂታል ሚዲያ ተሸጋገረች

እንሆ አዲስ ማለዳ የመጀመሪያዋን የህትመት ብርሃን ካየች 210 ሳምንታት ተቆጠሩ፣ በነዚህ ጊዜዎች ጋዜጣዋ ዜጎችን በመረጃ ለማበልፀግ የቻለችውን ሁሉ ጥረት አድርጋለች፡፡ በዚህም ጋዜጣዋ አንድም ጊዜ...

የብሽሽቅ ፖለቲካ ይብቃን!

አገራችን ኢትዮጵያ ቁልቁል ከተጓዘችበት ጎዳና መልሳ ሽቅብ መውጣት የሚያስችላትን መንገድ ለመያዝ ማሰቧን ከሰሞኑ የተገኘው የድርድር ውጤት ያመላከተ ነው። ወደ ሰላምና እድገት የሚያመራውን ዳገት መንገድ...

የሕዝብ ተቀባይነት ላይ ትኩረት ይሰጥ!

ሕዝብ የሚመራውን መንግሥት መርጦ እንዲያስተዳድረው እንደሚያደርገው፣ የመረጠውና አገርን እያስተዳደረ ያለው አካል የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ ስለመወጣቱ አሳማኝ የሆነ መረጃን በየወቅቱ ለሕዝቡ ማድረስ ይጠበቅበታል። ለተወካዮች ምክር ቤትም...

ጠላትና ወዳጅ ብለን ስንፈርጅ እንጠንቀቅ!

ኢትዮጵያ አገራችን በረጅም ዘመን ታሪኳ በርካታ ጠላቶችንና ወዳጆችን አፍርታለች። በጊዜ ሂደት ጠላቷ የነበረ ወዳጅ እየሆነ ሲገለባበጥ የቆየ ቢሆንም፣ እንደአገራቱ ኃያልነትና መውረድ ሳትቀያየር ማንም ላይ...

የፈተና ዓላማ በግልጽ ይታወቅ!

“ወደ ፈተና አታግባን” እያለ የዘወትር ጸሎቱን የሚያቀርብ በርካታ ማኅበረሰብ ባለባት አገር አንድ ተማሪ የተሰጠውን ትምህርት ስለማወቁ ለማስመስከር ፈተና መፈተኑ አዲስ ነገር አይደለም። የፈተናው ዓላማ...

ወፍ በረር

አርብ ነሐሴ 12 ቀን 2015 (አዲስ ማለዳ) ነባሩ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክልልን በአዲስ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሚል ለማደራጀት የተጠራው 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት የሥራ...
- Advertisement -
Advertismentዜና ከምንጩ

10ቱ

ሕይወት እና ጥበብ

ሰሞንኛ

Advertismentዜና ከምንጩ