ዜናወፍ በረር ዜና ‘ብርሃንና ሰላም’ የኅትመት ዋጋ ጨመረ By አዲስ ማለዳ - 31/12/2018 0 432 FacebookTwitterWhatsAppTelegram ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት አርብ፣ ታኅሣሥ 12 ከሰዓት በኋላ ላይ ከአሳታሚዎች ጋር ባደረገው ስብሰባ ላይ የ16 በመቶ የዋጋ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል። አዲስ ማለዳ ባለፈው ሳምንት ዕትሟ ብርሃን ሰላም ማተሚያ ድርጅት በ2010 የበጀት ዓመት 184 ሚሊዮን ብር ለማትረፍ አቅዶ 203 ሚሊዮን ብር በላይ ማትረፉን መዘገቧ ይታወሳል። ቅጽ 1 ቁጥር 6 ታኅሣሥ 13 ቀን 2011 ተጨማሪ ጽሑፎች:የፋሲካ ገበያ ከዓመት እስከ ዓመትየማስታወቂያዎች ፍትሃዊነት አለመኖር የግል የኅትመት ሚዲያዎችን ስጋት ውስጥ ከቷል786 ቢሊዮን ብር ተስፋ ወይስ ስጋት?