‹ከመጋረጃ ጀርባ› ቴአትር ዛሬ በነፃ ለኅብረተሰቡ ይቀርባል

0
822

የቶፊቅ ኑሩ ድርሰት የሆነው እና በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሣ የተዘጋጀው ‹ከመጋረጃ ጀርባ› ቴአትር ዛሬ ቅዳሜ፣ ጥር 4 ከ8 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ሥር የሚገኘው የብላቴንጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል በአካዳሚው ዋና ጽ/ቤት ለኅብረተሰቡ በነፃ ለዕይታ ይቀርባል፡፡

ቅጽ 1 ቁጥር 9 ጥር 4 ቀን 2011

መልስ አስቀምጡ

Please enter your comment!
Please enter your name here