ዜናአቦል ዜና በረከት ስምኦን እና ታደሰ ካሳ በቁጥጥር ስር ዋሉ By አዲስ ማለዳ - 23/01/2019 0 605 FacebookTwitterWhatsAppTelegram በረከት ስምኦን እና ታደሰ ካሳ (ጥንቅሹ) ዛሬ፣ ረቡዕ ጥር 15 በመኖሪያ ቤታቸው በቁጥጥር ስር ዋሉ። የእስራታቸውም ምክንያት ከጥረት ኮርፖሬት ጋር በተያያዘ የሀብት ብክነት ወንጀል ተጠርጥረው መሆኑን የአማራ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ ያወጣው መረጃ ያመላክታል። ተጨማሪ ጽሑፎች:ሀሰተኛ መረጃ በምርጫው ላይ ስጋት ደቅኗልየምርመራ ጋዜጠኝነት ፈተናዎችጥረት ኮርፖሬት ሥያሜውንና የመለያ ምልክቱን ሊቀይር ነው