ዜናአቦል ዜና በረከት ስምኦን እና ታደሰ ካሳ በቁጥጥር ስር ዋሉ By አዲስ ማለዳ - 23/01/2019 0 609 FacebookTwitterWhatsAppTelegram በረከት ስምኦን እና ታደሰ ካሳ (ጥንቅሹ) ዛሬ፣ ረቡዕ ጥር 15 በመኖሪያ ቤታቸው በቁጥጥር ስር ዋሉ። የእስራታቸውም ምክንያት ከጥረት ኮርፖሬት ጋር በተያያዘ የሀብት ብክነት ወንጀል ተጠርጥረው መሆኑን የአማራ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ ያወጣው መረጃ ያመላክታል። ተጨማሪ ጽሑፎች:በእነ በረከት ስምኦን መዝገብ ተከሰው ፍርድ ቤት የቀረቡት አሜሪካዊ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠየምርመራ ጋዜጠኝነት ፈተናዎችሀሰተኛ መረጃ በምርጫው ላይ ስጋት ደቅኗል