10 ምርጥ በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት የተመዘገቡ አገራት

0
1587

ምንጭ፤ ዘ ሆል ወርልድ (2021)

የተፈጥሮም ሆኑ ባህላዊ ቅርሶች በዩኒስኮ እንደሚመዘገቡ ይታወቃል። በመሆኑም ‹‹ዘ ሆል ወርልድ›› የተሰኘው ድረ ገጽ በ2021 ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት፤ ከላይ የተዘረዘሩት አስር አገራት ከፍተኛ የቅርስ ብዛት ያላቸውና በዩኒስኮ መዝገብ ስር የተካተቱ መሆናቸውን ማወቅ ተችሏል።

ከእነዚህም መካከል 53 ባህላዊና አምስት ተፈጥሯዊ፤ በጠቅላላ 58 ቅርሶችን በማስመዝገብ ጣሊያን የመጀመሪያውን ደረጃ ተቀዳጅታለች።
ከጣሊያን በመቀጠል የኹለተኛውን ደረጃ የያዘችው ከኃይማኖታዊ ሕንፃዎች መካከል አንዱ የሆነውን የ11ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ‹‹ኪንግጂንግ›› መስጊድን ጨምሮ 56 ቅርሶችን በዩኒስኮ ለማስመዝገብ የበቃችው ቻይና መሆኗ ተጠቁሟል።
በድረ ገጹ መረጃ መሰረት ከላይ ከተዘረዘሩት አስር አገራት ኢራን ደግሞ 24 የባህልና ኹለት የተፈጥሮ፤ በአጠቃላይ 26 ቅርሶችን በዩኒስኮ በማስመዝገብ የአስረኛውን ደረጃ መቆጣጠር ችላለች።


ቅጽ 4 ቁጥር 168 ጥር 14 2014

መልስ አስቀምጡ

Please enter your comment!
Please enter your name here